ኤምሬትስ ሶስተኛ አመቱን ሊይዝ የተቃረበው የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በንግግር እንዲቆም ጥረት ስታደርግ የቆየች ሲሆን፥ ሁለቱ ሀገራት ዘጠኝ ጊዜ የጦር እስረኞችን እንዲለዋወጡ በማደራደርም ስኬታማ ...
ፓለቲካዊ ሻጥር ያለበት ክስ ቀርቦብኛል የሚሉት ጋቻጉዋ፥ "በእኔ ወይም በቤተሰቤ ላይ የሆነ ነገር ቢደርስ ተጠያቂው ፕሬዝዳንት ሩቶ ነው" ማለታቸውንም ሬውተርስ ዘግቧል። "ያመንኩት፣ ስልጣን እንዲይዝ ...
አሁን ላይ ከአማራ ክልል ደጀን እና ከአዲ አበባ በመንገዱ የሚተላለፉ ተጓዦች ያለ ጸጥታ ኃይል እጀባ እያለፉ እንዳልሆነ የተናገረው አስተያየት ሰጪው ካለ እጀባ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ መታገቱ ...
(6113 ዶላር) ነው። እናም የወጣቱ ሚስቶችና ፍቅረኞች እኩል ይካፈሉታል። ፍቅረኛው ከስድስት አመት በፊት በስራ ማጣት ድብርት ውስጥ በገባበት ወቅት ጥላው ስትኮበልል በትዳር አፋላጊ ድረገጾች ላይ ...
የደቡብ ኮሪያው ህግ አውጭ ዩ ዮንግ ዎን ለሮይተርስ እንደተናገሩት ሰሜን ኮሪያ አገኘሁት ያለችው ድሮን በደቡብ ኮሪያው ኩባንያ ሱንግው ኢንጂነሪንግ ከተሰራው እና በ2023 ለደቡብ ኮሪያ ጦር ከቀረበው ...
ልምምዱ እስራኤል በጋዛ እየወሰጀች ያለው እርምጃ ማየልን እና በኢራን የሚደገፈው የየመኑ ሀውቲ ታጣቂ በመርከቦች ላይ ጥቃት በመሰንዘር የአጸፋ ምላሽ መስጠቱን ተከትሎ ከተፈጠረው ቀጠናዊ ውጥረት ጋር ...
ፔንታጎን እስራኤል በሊባኖስ መዲና ቤሩት እና በከተማዋ ዙሪያ የምትፈጽመውን ድብደባ እንድትቀንስ ጥሪ አቀረበ። በንጹሃን ላይ እየደረሰ ያለው ጉዳት ከፍተኛ ነው ያሉት የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስትር ...
አሜሪካዊው ቢሊየነር ኤለን መስክ በኦንላይን ለለቀቀው አቤቱታ የድጋፍ ፊርማቸውን ለሚያኖሩ ሰዎች በየቀኑ 1 ሚሊየን ዶላር ለመሸለም ቃል ገባ። በፔንሲልቫኒያ የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ...
እስራኤል በሰሜን ጋዛ ቤት ላሂያ በሚገኙ በርካታ ቤቶች እና የመኖሪያ ህንጻዎች ላይ ባደረሰችው ጥቃት በርዘን ሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውን ሮይተርስ የዶክተሮችን እና የጤና ባለሙያዎችን ጠቅሶ ዘግቧል። ...
ዩክሬን ሩሲያ ግዛት ውስጥ ዘልቃ ሊፔስክ በተባለችው ግዛት ውስጥ በሚገኝ የአየር ኃይል ሰፈር ላይ በፈጸመችው ጥቃት የፈንጆች ማምረቻን እና የማከማቻ መሰረተልማት መምታቷን የኪቭ ጦር ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ...
ፊሊፕ ሞሪስ፣ ብሪቲሽ አሜሪካ እና ጃፓን ቶባኮ ድርጅቶች ለዓመታት የትምባሆ ምርቶቻቸውን በማምረት እና ለዓለም ገበያ በማቅረብ ይታወቃሉ፡፡ እነዚህ ድርጅቶች በካናዳዊያን ሲጋራ አጫሽ ዜጎች ላይ ...
ኦሮሚያ ባንክ ዛሬ ከፍተኛውን የዶላር መግዣ ዋጋ አቅርቧል። ባንኩ ጥቅምት 9 2017 ዓ.ም በእለታዊ የምንዛሬ ተመኑ አንድ የአሜሪካ ዶላርን በ121.3066 ብር እየገዛ በ123.7327 ብር እየሸጠ ...